Ethiopian People's Revolutionary Party Women
Thursday, 1 August 2013
ወያኔ በሰላማዊ ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ላይ ጥቃት ለመፈጸም ተዘጋጅቻለሁ ብሏል
August 1, 2013
ወያኔ ነገ ሙስሊሞች ተቃውሟቸውን የሚቀጥሉ ከሆነ እርምጃ እወስዳለው የሚል መግለጫ አውጥቷል።
ነገ በአዲስ አበባ ፍልውሃ “ቶፊቅ መስጂድ” እና በተለያዩ የክልል ከተሞች ሙስሊሞች የተለመደ ተቃውሟቸውን ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ኢሳት ይህንን አስመልክቶ እንደሚከተለው ዜናውን አቅርቦታል።
No comments:
Post a Comment
‹
›
Home
View web version
No comments:
Post a Comment