በነጻ የመጻፍና የመናገር ዋጋው ምን ይመስላል? በሚል ርእስ፣በኢትዮጵያ ጋዜጠኞች ይዞታ ላይ ያተኮረ ዐውደ ጥናት(ሴሚናር)መስከረም 4 ቀን 2006 ዓ ም፤ በእስዊድን መዲና በእስቶክሆልም ተካሂዷል።
በሚል ርእስ፣ ሴሚናሩን በኅብረት ያዘጋጁት፣ ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋቹ ድርጅት (AI)፣ ድንበር አያግዴው የጋዜጠኞች ድርጅትና ፤ ABF በሚል ምህጻር የታወቀው የአስዊድን ድርጅት ናቸው።
በዐውደ ጥናቱ ንግግር ያሰሙት ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ በቃሊቲ የእሥራት ዘመን አሳልፈው የተፈቱት 2 ቱ እስዊድናውያን ፣ ማርቲን ሽቢዬና ዮሐን ፔርሾን፣ የቀድሞው የአዲስ ነገር ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ መሥፍን ነጋሽ፣
በዐውደ ጥናቱ ንግግር ያሰሙት ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ በቃሊቲ የእሥራት ዘመን አሳልፈው የተፈቱት 2 ቱ እስዊድናውያን ፣ ማርቲን ሽቢዬና ዮሐን ፔርሾን፣ የቀድሞው የአዲስ ነገር ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ መሥፍን ነጋሽ፣
የአምነስቲ ኢንተርናሽናል የአስዊድን ቅርንጫፍ ሊቀመንበር ሊስበርጋና የድንበር አያግዴው የጋዜጠኞች ድርጅት (RSF) ሊቀመንበር ዮናታን ሉንድቪክስት ነበሩ። ዐውደ ጥናቱን የተከታተለው ዘጋቢአችን ቴድሮስ ምህረቱ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
ቴድሮስ ምህረቱ
ተክሌ የኋላ
No comments:
Post a Comment