Wednesday, 1 May 2013

የባለ ራዕይ ወጣቶች የመፍትሄ ጥሪ


***ACHTUNG: Das Foto darf nur für die Rubrik Der Blick aus meinem Fenster verwendet werden***
Thema: Der Blick aus meinem Fenster: Addis Abeba, Äthiopien
Foto: Solomon Mengist
.

ኢትዮጵያ

የባለ ራዕይ ወጣቶች የመፍትሄ ጥሪ

ባለራዕይ ወጣቶች ማሕበር ኢትዮጵያ ዉስጥ እየተፈጸሙ ነዉ ያላዋቸዉን የህዝብ መፈናቀል፤ የፕሪስ አፈና እና የጋዜጠኞች መታሰርን ለማስወገድ ብሄራዊ ኮሚቴ ማቋቋም እንደሚጠቅም አስታወቀ ።
ማህበሩ፤ «ሐገራችን እየገባች ካለችበት ቀዉስ ለመታደግ፤ ብሄራዊ ኮሚቴ ማቋቋም ብቸኛዉ አማራጭ ነዉ» በሚል ርዕስ መግለጫ አዉጥቷል።የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሃንስ ገ/እግዚአብሄር የማሕበሩን መሪዎች አነጋግሮ የሚከተለዉን ዘገባ ልኮልናል።

ዮሃንስ ገ/እግዚአብሄር
አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሃመድ

AUDIOS AND VIDEOS ON THE TOPIC

No comments:

Post a Comment