ባለራዕይ ወጣቶች ማሕበር ኢትዮጵያ ዉስጥ እየተፈጸሙ ነዉ ያላዋቸዉን የህዝብ መፈናቀል፤ የፕሪስ አፈና እና የጋዜጠኞች መታሰርን ለማስወገድ ብሄራዊ ኮሚቴ ማቋቋም እንደሚጠቅም አስታወቀ ።
ማህበሩ፤ «ሐገራችን እየገባች ካለችበት ቀዉስ ለመታደግ፤ ብሄራዊ ኮሚቴ ማቋቋም ብቸኛዉ አማራጭ ነዉ» በሚል ርዕስ መግለጫ አዉጥቷል።የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሃንስ ገ/እግዚአብሄር የማሕበሩን መሪዎች አነጋግሮ የሚከተለዉን ዘገባ ልኮልናል።
ዮሃንስ ገ/እግዚአብሄር
አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሃመድ
No comments:
Post a Comment