Sunday, 19 May 2013

የሰንደቅ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ በፖሊስ ተጠየቀ


የሰንደቅ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ፍሬው አበበ ከሰባት ወራት በፊት ስለ ወይዘሮ አዜብ መስፍን በዘገበው ዜና ትላንት በፖሊስ ተጠየቀ።

ፍሬው አበበ - የሰንደቅ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ
ፍሬው አበበ - የሰንደቅ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ

No comments:

Post a Comment