Saturday, 20 April 2013

ሰላማዊ ሰልፍ በለንደን፣ በወገናችን በአማራው ላይ የሚደረገውን የዘር ማጥፋት እናስቁም!



እንደ አውሮፓ አቆጣጠር ኤፕሪል 23፣ ቀን 2013 በእንግሊዝ ፓርላማ ውስጥ የአማራውን ስቃይ በሚመለከት በሚስተር ዴቭ አንደርሰን (የፓርላማ አባል) ለፓርላማው ጥያቄ ስለሚቀርብ ከፓርላማው ፊት ለፊት ከ2፡00pm እስከ 6:00pm ድረስ በቁም ሰልፍ ላይ በመገኘት አማራውንና ሌሎች ወንድሞቹን ኢትዮጵያውያን በዘር በመከፋፈል ጨርሶ ለማጥፋት ቆርጦ የተነሳውን ወያኔን ማውገዝ ብቻ ሳይሆን ፀረ-ህዝብ ተግባሩን ማስቆም እንድንችል ሀገሬንና የህዝቡን አንድነት እወዳለሁ የሚል ሁሉ በቦታው እንዲገኝና በእንግሊዝ መንግስት ላይ ተጽእኖ እንዲያሳድር ይህ ጥሪ ተላልፎለታል።
እባኮትን ቀደም ብለው መጥተው ሚስተር ዴቭ አንደርሰንን ይደግፉ
Stop the Genocide and Ethnic Cleansing of Amharas by TPLF

No comments:

Post a Comment