እንደ አውሮፓ አቆጣጠር ኤፕሪል 23፣ ቀን 2013 በእንግሊዝ ፓርላማ ውስጥ የአማራውን ስቃይ በሚመለከት በሚስተር ዴቭ አንደርሰን (የፓርላማ አባል) ለፓርላማው ጥያቄ ስለሚቀርብ ከፓርላማው ፊት ለፊት ከ2፡00pm እስከ 6:00pm ድረስ በቁም ሰልፍ ላይ በመገኘት አማራውንና ሌሎች ወንድሞቹን ኢትዮጵያውያን በዘር በመከፋፈል ጨርሶ ለማጥፋት ቆርጦ የተነሳውን ወያኔን ማውገዝ ብቻ ሳይሆን ፀረ-ህዝብ ተግባሩን ማስቆም እንድንችል ሀገሬንና የህዝቡን አንድነት እወዳለሁ የሚል ሁሉ በቦታው እንዲገኝና በእንግሊዝ መንግስት ላይ ተጽእኖ እንዲያሳድር ይህ ጥሪ ተላልፎለታል።
እባኮትን ቀደም ብለው መጥተው ሚስተር ዴቭ አንደርሰንን ይደግፉ
No comments:
Post a Comment