በየሣምንቱ ዓርብ ስትወጣ የቆየችው “ልዕልና” የተሰኘችው ጋዜጣ አሣታሚ የኢምፓየር አሣታሚ ድርጅት የንግድ ሥራ ፈቃድ ተሠረዘ።
የድርጅቱ የሥራ ፈቃድ የተሠረዘው ከኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣንና ከኢትዮጵያ ንግድ ሚኒስቴር በተላኩ ደብዳቤዎች መሆኑ ታውቋል።
የልዕልና ጋዜጣ ማኔጂንግ ኤዲተር ተመስገን ደሣለኝ እርምጃው ህግ ወጥ ነው ይላል።
የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
http://amharic.voanews.com/content/empire-publisher-license-revoked/1637454.html
በየሣምንቱ ዓርብ ስትወጣ የቆየችው “ልዕልና” የተሰኘችው ጋዜጣ አሣታሚ የኢምፓየር አሣታሚ ድርጅት የንግድ ሥራ ፈቃድ ተሠረዘ።
የድርጅቱ የሥራ ፈቃድ የተሠረዘው ከኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣንና ከኢትዮጵያ ንግድ ሚኒስቴር በተላኩ ደብዳቤዎች መሆኑ ታውቋል።
የልዕልና ጋዜጣ ማኔጂንግ ኤዲተር ተመስገን ደሣለኝ እርምጃው ህግ ወጥ ነው ይላል።
የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
http://amharic.voanews.com/content/empire-publisher-license-revoked/1637454.html
http://amharic.voanews.com/content/empire-publisher-license-revoked/1637454.html
No comments:
Post a Comment