Friday, 12 April 2013

የኢምፓየር አሣታሚ ፍቃድ ተሠረዘ


EBA and MoT - Ethiopia

በየሣምንቱ ዓርብ ስትወጣ የቆየችው “ልዕልና” የተሰኘችው ጋዜጣ አሣታሚ የኢምፓየር አሣታሚ ድርጅት የንግድ ሥራ ፈቃድ ተሠረዘ።

የድርጅቱ የሥራ ፈቃድ የተሠረዘው ከኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣንና ከኢትዮጵያ ንግድ ሚኒስቴር በተላኩ ደብዳቤዎች መሆኑ ታውቋል።

No comments:

Post a Comment