Wednesday, 10 April 2013


ሰላም
አለም አቀፍ የኢትዬዽያ ሰቶች ድርጅት መድረክ (IEWOF)  ቅዳሜ ሚያዝያ 5, 2005(April 13,2013) 
ወቅታዊ በሆኑ የሀገራችን ጉዳዬች ላይ ኢንዲያወያዩን ሁለት የክብር እንግዶች ጋብዟል 1) እሕት ነጂማ በኢትዬዽያ 
የእስልምና እምነት ተከታዬች ወገኖቻችን እንቅስቃሴ ከየት ወዴት እና የሰብአዊ መብት ረገጣ ዙርያ ሲሆን  2) 
አቶ ሰይፉ ጉዴታ የኢሕአፓ አገር አድን ዘመቻ ግብረሃይል ባወጣዉ አገር አድን ዘመቻ መግለጫ ዙርያ ይሆናል:: 
>> ሰአት(Time)10:00 AM Estern 16:00 CET,,,,,,,ለሁላችሁም በአክብሮት ጥሪ 
እናቀርባለን!!እናመሰግናለን



April 13,2013 IEWO forum cordially invited Ehit Negima to discuss the 
ongoing civil and religious rights struggle andimmediately followed by 
Ato Seifu Gudeta to discuss EPRP's recentPATRIOTIC CALL-AGER ADIN 
TIREE. TIME:10:00 AM EASTERN 15:00 EUT>>>PLEASE JOIN US




Marta hibistu

No comments:

Post a Comment